የጽ/ቤቱ ራዕይ
በ2022 በኢትዮጵያ የፍትሕ ተቋማት ተምሣሌት ሆኖ ማየት ነው፡፡
በ2022 በኢትዮጵያ የፍትሕ ተቋማት ተምሣሌት ሆኖ ማየት ነው፡፡
የፍትሐብሔር እና የወንጀል ጉዳዮችን በመወሰን እና በማስወሰን ፤ ህግን በማስረፅ እና ምክር በመስጠት፤ የህግ ረቂቅ ጥናትና ምርምር በማድረግ፤ ሕገወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀልን ለመከላከል ማስተባበር እና የሰብዓዊ መብቶች ድርጊት መርሐ ግብርን በማስተግበር የከተማ አስተዳደሩ እና የነዋሪውን መብትና ጥቅም ማስጠበቅ፡፡
ግልፅነት:- የሚሰጡ አገልግሎቶች ግልፀኝነትን መርሕ ያደረገ ይሆናሉ ፣
ተጠያቂነት:- በሚሰጡ አገልግሎቶች ላይ ተጠያቂነትን ማስፈን ፣
ፍትሐዊነት:- ያለአድሎ መስራት ፣
የሕግ የበላይነት:- በሕግ መሰረት መስራት ፣
ሙያዊ ብቃት:- ክህሎትን መሰረት ያደረገ አገልግሎት መስጠት ፣
ስነ ምግባር:- ሙያው የሚፈለገውን ስነምግባር መላበስ ፣
ትብብርና አጋርነት:- ቅንጅታዊ አሰራር መከተል ፣
ሙያዊ እና ተቋማዊ ነፃነት:- በገለልተኝነት እና ከተፅዕኖ ነፃ ሆኖ ማገልገል